በኦሮሚያ ክልል አርሲ ውስጥ በኮፈሌ ወረዳ በተቀሰቀሱ የሙስሊሞች ተቃውሞዎች ከ6በላይ ሰዎች መገደላቸውን የአይን ምስክሮች አስታወቁ። የኢትዮጵያ መንግስት ግጭቱ መከሰቱን ገልጾ ሶስት ሰዎች መሞታቸውን አረጋግጧል። የግጭቱ መንስዔና የሞቱት እንዲሁም የቆሰሉት ሰዎች ቁጥር እያወዛገበ ባለበት በአሁኑ ወቅት፤ ኮፈሌ ወረዳ በጸጥታ ሃይሎች ተከባለች።
Home
Feed
Search
Library
Download