በእምነቱ ሳይደክም ተመለከተ። Not Weaken In Faith

በእምነቱ ሳይደክም ተመለከተ። Not Weaken In Faith

የተገለጠው ሕይወት

አባታችን አብርሃም እርሱና ሚስቱ ሸምግለው ሳለ እግዚአብሔር የተናገረው የተስፋ ቃል እንደሚፈጸምና ልጅን እንደሚወልዱ በእምነቱ ሳይደክም ተመለከተ። እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቆጠረለት። ይህ የእግዚአብሔር አሰራር በርሱ ብቻ አላቆመም። ሐዋርያው ሲናገር «ነገር ግን፦ ተቈጠረለት የሚለው ቃል ስለ እርሱ ብቻ የተጻፈ አይደለም፥ ስለ እኛም ነው …